Cyber Power Tigray Media (CPT media )

ሳይበር ፖወር ትግራይ ሚድያ – ነፃን ህዝባውን ሚድያ እዩ!


Follow us on:
አማርኛ ዜና
0

የወላይታ ዞን ዳግም ህዝበ ውሳኔ በትናንትናው እለት ተጠናቆ በየምርጫ ጣቢያው ውጤት ተለጠፈ

የወላይታ ዞን ዳግም ህዝበ ውሳኔ በትናንትናው እለት ተጠናቆ በየምርጫ ጣቢያው ውጤት እየተለጠፈ መሆኑ ተገለጸ።

ዳግም ህዝበ ውሳኔው ምርጫ የጎላ የህግ ጥሰት ሳያስተናግድ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል ።

በአሁኑ ወቅት በየምርጫ ጣቢያው የተለጠፈው ውጤት ወደ ምርጫ ጣብያ ማዕከላት ተልኮ የማዳመር ስራ እየተሰራ መሆኑም ነው የተገለፀው፡፡

በዞኑ 12 የምርጫ ጣቢያ ማዕከላት ማስተባበርያና 1 ሺሕ 812 የምርጫ ጣብያዎች እንዳሉ ይታወቃል።

ዋልታ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *